#ልሂድ ካልሽኝማ መከዳት አይገርምም መረሳት ሲገጥም፤ በተስፋ ማሰብ ነው መጪው እንደሚጥም፤ ይሁና ምን ልንል ከተደራረሰ፤ ይቅርታውም ፀፀት አንቺን ካልመለሰ፤ ልቤም ባለበት ይሄዳል እያረሰረሰ፤ ሚሽር ቢጠፋ እንኳን ከሰው ከተገኘ ሚገጥም የቀደሰ። ሚኪያስ እንዳለው @tsegaye_gebremedihen @tsegaye_gebremedihen @tsegaye_gebremedihen 6.7K viewsDave88, 20:26