2022-07-23 20:30:31
የኦሮሞ ነጻነት ግንባር ጦር ኦሮሞ ያልሆኑ ኢትዮጵያውያንን በማረድና በመግደል ላይ የሚገኝ ሲሆን ዛሬ ኦሮሞ አይደሉም ባላቸው
የደቡብ ተወላጆች ላይ አሰቃቂ ግድያ አድርጎ ንብረታቸውንም ዘርፎ እንደወሰደ ሰምተናል።
ጽንፈኛና ዘረኛ ኦሮሞወች ለራሳቸው የተለያየ ስም በማውጣት
ኦሮሞ ያልሆኑ ሰወችን በመጨፍጨፍ ላይ ይገኛሉ።
የኦሮሞ ዘረኛ ፖለቲከኞች አክቲቪስቶችና የፖልቲካ ፓርቲወች ኦሮሞ ባልሆኑ ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ጭፍጨፋ እያደረጉ ይገኛሉ።
ዛሬ በኦሮሞ ጽንፈኞች በግፍ ለተገደሉ የደቡብ ተወላጆች ነብስ ይማር እንላለን
414 views17:30