9ኛ ክፍል ለሚገቡ ተማሪዎች ነፃ የት/ም እድል
የቅዱስ ዮሴፍ ት/ቤት 8ኛ ክፍል ለሚገኙና የተሻለ ውጤት ያላቸውን 10 ወንድና 10 ሴት በድምሩ 20 ተማሪዎችን ስፖንሰር አድርጎ ማስተማር ይፈልጋል
በመሆኑም በተቀመጡት መስፈርቶች መሠረት ተማሪዎችን መልምላቹህ
ከሰኔ 30-ሀምሌ 6/2014 ዓ.ም ድረስ እንድትልኩልን ስንል እናሳስባለን::
1.በት/ታቸው ጠንካራና የደረጃ ተማሪ ሆነው የ7ኛ እና 8ኛ ክፍል የትምህርት ሪፖርት ካርድ ማቅረብ የሚችሉ
2.ተማሪዎች በቅ/ዮሴፍ ት/ቤት የሚሰጠውን ፈተና ማለፍ የሚችሉ ተማሪዎች ሲሆን
3.መስፈርቱን ያሟሉ ወንድ ተማሪዎች በቅዱስ ዮሴፍ ሴት ተማሪዎች ደግሞ በናዝሬት የልጃገረዶች ት/ቤት የሚማሩ ይሆናል::
በግል ት/ቤት በነጻ የሚማሩ አቅም የሌላቸው ተማሪዎች መረጃ ካመጡ መወዳደር ይችላሉ)
አ/አ ከተማ አስተዳደር ት/ም ቢሮ
ለጓደኛዎ ሼር ያድርጉ
@TMIHIRT_MINISTER
@TMIHIRT_MINISTER