#ጥቆማ ለ Fulbright African Research Scholars Program (FARSP) ያ | Tikvah-University
#ጥቆማ
ለ Fulbright African Research Scholars Program (FARSP) ያመልክቱ!
የዩኒቨርሲቲ መምህር ነዎት? ምርምርዎትን በዩናይትድ ስቴትስ ማከናወን ይሻሉ?
ዓመታዊው የፉልብራይት አፍሪካ የምርምር ምሁራን ፕሮግራም (FARSP) 2025/26 ለአመልካቾች ክፍት ሆኗል፡፡
የማመልከቻ ጊዜው እስከ ሐምሌ 8/2016 ዓ.ም ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡
ለማመልከት
https://apply.iie.org/fvsp2025
ለማንኛውም አይነት ጥያቄ እንዲሁም ተጨማሪ መረጃ ለማግኘት ተከታዩ አድራሻ የዩናይትድ ስቴትስ ኤምባሲን ያናግሩ፦ PASAddisExchanges@state.gov
(ተጨማሪ መረጃ ከላይ ተያይዟል።)
@tikvahuniversity