በአዲስ አበባ የሚገኙ ትምህርት ቤቶች ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎቻቸው የሞዴል ፈተና እየሰጡ ነው፡፡ ሞዴል ፈተናው ከትላንት ጀምሮ ለተከታታይ ሦስት ቀናት እንደሚሰጥ የተገለፀ ሲሆን፤ ተማሪዎቹን በቀጣይ በሰኔ ወር ለሚሰጠው ሀገር አቀፍ ፈተና ማዘጋጀት የሞዴል ፈተናው ግብ መሆኑ ተገልጿል፡፡ @tikvahuniversity 25.5K views09:36