ወሎ ዩኒቨርሲቲ ከ STEMpower ጋር በመተባበር በሰሜኑ ጦርነት ውድመት የደረሰበትን ዩኒቨርሲቲውን ስቴም ማዕከል በድጋሜ በማቋቋም ሥራ ለማስጀመር እየሠራ መሆኑን ገልጿል፡፡ ማዕከሉ የ STEM ትምህርት እና የእንግሊዝኛ ቋንቋ ስልጠና ይሰጥ የነበረ ሲሆን በተጨማሪ የቤተ-ሙከራ ማዕከል እንዲኖረው ለማድረግ ይሠራል ተብሏል፡፡ @tikvahuniversity 22.5K views08:24