ባሕር ዳር ዩኒቨርሲቲ ከመጪው ሰኞ መጋቢት 30/2016 ዓ.ም ጀምሮ የመጀመሪያ ዓመት ተማሪዎች የሴሚስተር ማጠቃለያ ፈተና ይሰጣል።
ከዚህ ጋር ተያይዞ የተቋሙ ሙስሊም ተማሪዎች የኢድ አል ፈጥር በዓል ሚያዚያ 1 ወይም 2/2016 ዓ.ም ሊሆን እንደሚችል በመግለፅ ቅሬታቸውን አድርሰውናል፡፡
በጉዳዩ ላይ ዩኒቨርሲቲውን ጠይቀናል፡፡ "በዓሉ በሚከበርበት ዕለት (ሚያዚያ 1 ወይም 2/2016 ዓ.ም) ትምህርት የሌለ በመሆኑ፣ ፈተናም
#የማይሰጥ መሆኑን ዩኒቨርሲቲው ገልጿል፡፡
@tikvahuniversity