የሶማሊ ክልል በክልሉ የፀረ ሙስና መከላከል ኮሚቴን አቋቋመ። የሶብመኤ የሶማሊ ርእሰ መስተዳደር አቶ ሙስጠፋ ሙሁመድ በክልሉ ሙስናን ለመከላከል 5 አባላት ያሉት የክልሉ የፀረ ሙስና መከላከል ኮሚቴን አቋቁመዋል። የኮሚቴው ሀላፊነት በክልሉ የሙስና ተግባራት ላይ ክትትልና ምርመራ በማድረግ በሙስና ተግባራት የተሳተፉ አካላት ህጋዊ እርምጃ እንዲወሰድ የሚሰራ መሆኑን ተገልጿል። (SRTV) @tikvahethmagazine 19.1K viewsedited 13:11