#Update አዲሱ የአፋር ክልል ም/ቤት አቶ አወል አርባን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አድርጎ ሾመ። አዲሱ የአፋር የክልል ም/ቤት አቶ አወል አርባን የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር በማድረግ ሾሟል። አቶ አወል አርባ የክልል ርዕሰ መስተዳድር በመሆን ቃለ መሀላ ፈጽመዋል፡፡ Credit : የአፋር ክልል ማስ ሚዲያ @tikvahethiopia 179.3K viewsedited 13:27