#Update የአፋር ክልል ምክር ቤት ወ/ሮ አሲያ ከማልን ዋና አፈ ጉባኤ አድርጎ ሾሟል። ወ/ሮ መየረም መሀመድ አሓው ደግሞ ምክትል አፈ ጉባኤ ሆነው ተሹመዋል። Credit : ኤፍ ቢ ሲ @tikvahethiopia 157.5K viewsedited 13:20