የሰርጥ አድራሻ:
ምድቦች:
ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች:
1.66K
የሰርጥ መግለጫ
ለሀገራችን እድገት እንተጋለን
@TIKVAH_Sport123
ከፈለጉ 👇
@keld_be_amargna
ከእሁድ እስከ እሁድ ፈጣን የመረጃ ምንጭ!
════════════
➮የሃገር ቤት ትኩስ ትኩስ መረጃዎች
➮የአውሮፓ ታላላቅ ሊጎች ሙሉ መረጃ
➮ቁጥራዊ መረጃዎች እና ዳሰሳዎች
➮ጨዋታዎችን በቀጥታ ከየስታዲየሙ
➮የተለያዩ ስፖርታዊ ታሪኮች
ስፖርት እወዳለው በጣምምም
2012 ሰኔ 12
Ratings & Reviews
Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.
5 stars
1
4 stars
0
3 stars
0
2 stars
1
1 stars
0
የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች
2022-07-16 23:35:20
እንኳን ደስአለን
በኦሪገን 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና በሴቶች 10ሺ ሜትር ፍፃሜ ለተሰንበት ግደይ የወርቅ ሜዳሊያ አግኝታለች።@TIKVAH_Sport123
244 viewsedited 20:35
2022-07-16 09:45:33
በ18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ማጣሪያ ውድድሮች ሁሉም ተሳታፊ ኢትዮጵያዊያን ለቀጣይ ዙር አለፉ
በኦሬገኑ 18ኛው የአለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የመጀመሪያ ቀን ማጣሪያ ውድድሮች ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ተሳታፊዎች አመርቂ ውጤት በማስመዝገብ ለቀጣይ ዙር አልፈዋል
አትሌቶቹ ወደቀጣይ ዙር ያለፉባቸው ዘርፎች በወንዶች በ3 ሜትር መሠናል እና በሴቶች የ1500 ሜትር ውድድሮች የተሳፉ 6ቱ አትሌቶች ናቸው።
በዚሁ መሰረት
በ3ሺ መሠናክል ወንዶች
ጌትነት ዋለ 8:17.49
ለሜቻ ግርማ 8:19.64
ኃ/ማርያም አማረ 8:18.34
በ1,500 ሜትር ሴቶች
ሂሩት መሸሻ 4:07.05
ፍሬወይኒ ኃይሉ 4:04.85
ጉዳፍ ፀጋይ 4:02.68 በማስመዝገብ ለቀጣይ ዙር አልፈዋል፡፡
@TIKVAH_Sport123
273 views06:45
2022-07-07 08:46:20
አርሰናል አንዱ የፓውሎ ዲባላ ፈላጊ ክለብ ነው። ምናልባት የአርጀንቲናው ተጫዋች ቀጣይ መዳረሻ አርሰናል ሊሆን ይችላል።[
Fabrizio Biasin]
@TIKVAH_Sport123
532 views05:46
2022-07-07 08:45:06
ኤሲ ሚላን የኦሊቪየር ዥሩድን ኮንትራት እስከ 2025 ለማራዘም የመጀመሪያ ድርድር ጀምሯል።
@TIKVAH_Sport123
496 views05:45
2022-07-07 08:44:19
አርሰናል የ23 አመቱን የሊል ክንፍ ተጫዋች ኤዶን ዜግሮቫን ለማስፈረም ይፋዊ ጥያቄ አቅርቧል።
[ምንጭ ፦ arlindsadiku89 EXCLUSIVE]
@TIKVAH_Sport123
428 views05:44
2022-07-05 10:10:01
ኤሲ ሚላን ሀኪም ዚዬችን በውሰት ለማስፈረም ከቼልሲ ጋር እየተነጋገረ ነው ሲል The Athletic ዘግቧል።
@TIKVAH_Sport123
432 views07:10
2022-07-05 10:08:56
ውድ የስፖርት አፍቃሪያን ለትንሽ ጊዜያት ከዘገባ መራቃችን የሚታወስ ሲሆን ግን ከአሁን በኋላ ለየት ባለ አቀራረብ ከናንተጋር #share በማድረግ አብራችሁን እድት ቆዩ በአክብሮት ጋበዝን
@TIKVAH_Sport123
389 views07:08
2022-07-05 10:05:11
ጋብርኤል ጄሱስ በቲዎተር ፔጁ " LETS RUN" ሲል ፅፉዋል።
@TIKVAH_Sport123
346 views07:05
2022-06-23 12:00:33
አርሰናል እና ማንቸስተር ሲቲ አሁንም በገብርኤል ጄሱስ ስምምነት ላይ እየሰሩ ነው።
በተጫዋቹ በኩል ንግግሮች በሂደት ላይ ናቸው - ትልቅ ጉዳይ ስለሆነ የተወሰነ ጊዜ ይወስዳል ፣ አሁን ቁልፍ ጉዳዮችን ለማጠናቀቅ እየተሰራ ይገኛል።
አርሰናል በጄሱስ እና በራፊንሃ ስምምነቶች ላይ እየተደራደረ ሲሆን በሊድስ ላይ ብዙ ፉክክር አለ።
@TIKVAH_Sport123
683 views09:00
2022-06-23 11:59:35
ኬቨን-ፕሪንስ ቦአቴንግ ከሄርታ በርሊን ጋር ያለውን ውል ለአንድ ተጨማሪ የውድድር ዘመን አራዝሟል፣ እስከ ሰኔ 2023 ድረስ በሄርታ ይቆያል - ውል ተፈራርሟል።
@TIKVAH_Sport123
559 views08:59