አሃዱ ባንክ በሚከተሉት የስራ መደቦች ሰራተኞችን አወዳድሮ መቅጠር ይፈልጋል።
Position:
1: Team Leader, Database Administration
2: Branch Manager I
ትምህርት ዓይነት እና ደረጃ:
MSC, MA, BA, BSC in Computer Science, MIS, Electrical Engineering, Information Technology, certification in database (Oracle, Web Logic, sequel) or other related fields, Bachelor’s Degree in Banking & Finance, Accounting, Management, Economics, Business Administration or other related fields of studies.
የስራ ቦታ ፡Burayu
የምዝገባ ጊዜ ፡ እስከ ሚያዚያ 16/2015 ዓ.ም
ስለ ስራው ሙሉ መረጃ ለማየት እና ለማመልከት ቀጣዩን ሊንክ ይጠቀሙ
https://tikusjobs.com/job/ahadu-bank-s-c-3/
ወደፊት የምናወጣቸው የስራ ቅጥር ማስታወቂያዎች በፍጥነት እንዲደርስዎ የቴሌግራም ገጻችን እና የፌስቡክ ገጻችን ይወዳጁ!
ቴሌግራም: https://t.me/tikusjobs
ፌስቡክ፡ https://fb.me/tikusjobs
ድረ ገፅ:https://tikusjobs.com