ሰላም! ስምዎ በዚህ "ፋይል" ውስጥ የሚገኝ ከሆነ የውድድር ጉባኤውን ለመሣተፍ ከላይ የተለቀቀውን ቅጽ ከሞሉት የመጀመሪያዎቹ 200 ሰዎች ውስጥ አሉ ማለት ነው። የፊታችን እሑድ፣ ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 7:30 በቀነኒሳ ሆቴል (ቦሌ) በሚደረገው የፊልጶስና ባኮስ የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ላይ እንዲገኙ በማክበር ጋብዘንዎታል። ጃንደረባው መጻሕፍት 1.1K viewsElilta, 08:06