ሰላም የጃንደረባው መጻሕፍት ቤተሰቦች! 22ኛው ወርኃዊ የመጻሕፍት ዳሰሳ ጉባኤ እና የፊልጶስና ባኮስ የ2014 ዓ.ም የአሸናፊዎች አሸናፊ የጥያቄና መልስ ውድድር የፊታችን እሑድ፣ ነሐሴ 29 ቀን 2014 ዓ.ም ከቀኑ 7:30 ጀምሮ በአዲስ አበባ፣ ቀነኒሳ ሆቴል (ቦሌ) ይካሄዳል። በጉባኤው ላይ ለመሣተፍ ከዚህ በታች ያለውን ቅጽ ሞልተው የመግቢያውን ካርድ ይውሰዱ። ቅጹን የሞሉ የመጀመሪያዎቹ 200 ሰዎች በጉባኤው ላይ ተሣታፊ ይሆናሉ። እናመሰግናለን። https://forms.gle/qgy7VWTsVYFbMbxXA 879 viewsElilta, 03:37