ብሩኖ ርናንዴዝ ትናንት ምሽት በፖርቹጋል ስታዲዮ ዳ ሊዩዝ ደምቆ አምሽቷል፣ ቦስኒያን የገጠመቸው ፖርቹጋል 3ለ0 ስታሸንፍ ብሩኖ የመጀመሪያውን ጎል ለበርናዶ አሲስት ያደረገለት ሲሆን፣ 77ተኛና 93ኛ ደቂቃ ላይ ሁለት ጎሎች ማስቆጠር ችሏል። ማግንፊኮ COME ON UNITED #GGMU #MUEF ቲክቶክ ላይ የኛ Manutd ላይ ፎሎ አርጉን በተስማሚ ዜናዎቻችና ጣፋጭ ቪድዮቻች ይዝናኑልን የሊንኩን ማስፈንጠሪ በመጫን ይቀላቀሉን http://tiktok.com/@the_red_forever_mv 8.8K views05:01