በአሁኑ ሰዓት የጉባኤው አባላት የሴት የስራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የመምረጥ ሒደት በማጠናቀቅ ቀጣይ አራት አመት በሴት ስራ አስፈጻሚነት የሚመሩትን ጉባኤው መርጧል በዚህም! 1.ሀቢባ ሲራጅ - 101 ድምፅ 2.ፋይዛ ረሽድ - 65 ድምፅ 3.ቡዛየሁ ጀምበሩ - 63 ድምፅ በቀጣይም የወንዶች የስራ አስፈጻሚ ምርጫ የሚከናወን ይሆናል! @tengertsport @ቤቢ የአማኑኤል ልጅ 447 views11:15