#ጥቆማአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የቻይንኛ ቋንቋ አጭር ስልጠና ለጀማሪዎች ለመስጠት ምዝገባ በማድረግ ላይ ይገኛል።
በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት የሚሰጠው ስልጠና ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00 -5:30 ይሰጣል።
ስልጠናው የሚሰጠው ➧ከጥቅምት 10/2016 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 13/2016 ዓ.ም
Note: • ምዝገባ የሚደረገው ከሰዓት ላይ ብቻ ነው።
• የሚፈለገው የሰልጣኝ ብዛት 100 ነው።
• የምዝገባ ቦታ፦ አ/አ/ዩ ኮንፊሽየስ ኢንስቲትዩት፥ 6 ኪሎ ካምፓስ፣ NCR 203.
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ይቀላቀሉ ፤
https://t.me/Temhert_Ministerhttps://t.me/Temhert_Minister#MoE