የአማራ ክልል የ2014 ዓ.ም. የ8ኛ ክፍል መቁረጫ ነጥብ ይፋ ሆኗል።በዚህ መሠረት በ2014 ዓ.ም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ማለፊያ ውጤት ለወንዶች 39%፣ ለሴቶች ደግሞ 38% እንዲሁም ለአካል ጉዳተኞች 37% እንዲሆን ተወስኗል። ፨ዝርዝሩን ከፎቶው ይመልከቱ ምንጭ፡የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ @Temhert_Minister @Temhert_Minister 5.4K views09:24