Job Title: የሞባይልና ኤሌክትሮኒክስ የጥገና ባለሞያዎች Mobile and Electronics | Team Work One Trading P.L.C
Job Title: የሞባይልና ኤሌክትሮኒክስ የጥገና ባለሞያዎች Mobile and Electronics Technicians
Company: አዲስተስፋ ኤሌክትሮኒክስ ጥገና ማዕከል
Job Type: Permanent
Description: Job Title: የሞባይል፣ ኮምፒዩተርና ኤሌክትሮኒክስ ጠገና ባለሞያ
Company: አዲስተስፋ የኤሌክትሮኒክስ ጥገና ማዕከል
Job Type: Permanent
Description: ድርጅታችን አዲስተስፋ የኤሌክትሮኒክስ ሽያጭና ጥገና የኅ.ሽ.ማ. በቂሊንጦ ኮንዶሚኒየምና እና ምኒልክ ሆስፒታል አካባቢ ለሚገኙ የጥገና ማዕከላት ብቁ የጥገና ባለሞያዎችን መቅጠር ይፈልጋል።
የስራ መደቡ መጠሪያ : የሞባይል ጥገና ባለሞያ
ብዛት : 2
ደሞዝ : በስምምነት (ፐርሰንት)
የስራ መደቡ መጠሪያ : የኮምፒዩተርና ኤሌክትሮኒክስ ጥገና ባለሞያ
ብዛት : 2
ደሞዝ : በስምምነት (ፐርሰንት)
የሥራ ቦታ :
ቁጥር 1- ቂልንጦ ኮንዶሚኒየም ዩንቨርሲቲ ፊትለፊት ንግድ ባንክ ሕንፃ ስር
ቁጥር 2 - ከምኒልክ ሆስፒታል ወደ 18 ማዞሪያ (ቤላ) በሚወስደው መንግድ ወረዳ 4 ጽ/ቤት ከመድረሱ ቀደም ብሎ
ልምድ ያላችሁ ባለሞያዎች በ 0911916602 በመደወል ማመልከት ትችላላችሁ።
የመኖሪያ አድራሻቸው ለሥራ ቦታው ቅርበት ያለው ቅድሚያ ይሰጣቸዋል።
#software
@EthioUrgentJob
@Teamworkonejobvacancy
@EthioUrgentJob
Job Title: የኢኮኖሚና ቢዝነስ ዝግጅት አቅራቢ
Company: Fiqttor Trading S.C (Verified )
Job Type: Part-Time
Description: - በቢዝነስ እና ኢኮኖሚ መረጃዎች እንዲሁም መሠረታዊ የቢዝነስና ኢኮኖሚ ጽንሰ ሐሳብ በቂ እውቀት
፟፟- የቴሌቪዥን ዝግጅቶችን የማቅረብ ተሰጥኦ
የትምህርት እና ሥራ ልምድ
፟፟- በኢኮኖሚክስ፣ ቢዝነስ አድሚኒስትሬሽን፣ በጋዜጠኝነት ወይም በቴአትሪካል አርት የተመርቁ እና በሌሎች የሚዲያ ተቋማት የቢዝነስ እና ኢኮኖሚ ዝግጅቶችን የማቅረብ ልምድ ያላቸው ወይም በተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ ቢ ኤ እና ከዚያ በላይ ዲግሪ ያላቸው ማናቸውም አመልካቾች በማመልከት መወዳደር ይችላሉ።
አመልካቾች https://forms.gle/8Yp4oduHsTWLKJBy9 ላይ መረጃዎቻቸውን በጣቢያው የቅጥር ማመልከቻ ላይ መሙላት ይኖርባቸዋል። እስከ ግንቦት 10/2013 ዓ.ም. ድረስ የሚቀርቡ ማመልከቻዎች ብቻ ተቀባይነት ይኖራቸዋል።
#other
@EthioUrgentJob
@Teamworkonejobvacancy
@EthioUrgentJob
Job Title: የዜና አዘጋጅ
Company: Fiqttor Trading S.C (Verified )
Job Type: Permanent
Description: ዜናና ወቅታዊ ፕሮግራሞችን ከጽንሰት(ኮንሰፕሽን) ወይም ማቀድ አንስቶ መረጃ መሰብሰብ፣ ማደራጀትና አርትኦት በመፈጸም ለስርጭት ብቁ የማድረግ አቅም
- ዜናን በንባብ የማቅረብ፣ ትንታኔን በቴሌቪዥን መስኮት ተገኝቶ የማቅረብ ብቃት
- የዜናና ወቅታዊ ስራዎችን ለማስፈጸም የሚስያስችል የማስተባበርና የመምራት ብቃት
- ዋና አዘጋጁ በማይኖርበትም ግዜ ጭምር ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ የዜናና ወቅታዊ ዝግጅቶች ተቀመጠላቸውን የጥራት ደረጃና የተቋሙን የኤዲቶሪያል መመሪያ በጠበቀ መልኩ ለሥር ጭት እንዲበቁ የማድረግ ብቃት
- እቅዶችን የማመንጨት፣ የመነጩ እቅዶችን የመረዳት፣ ለትግበራውም በንቃትና በብቃት የመሳተፍ ልምድ ያለው
- የዜና ክፍል የስራ ባህሪን በመረዳት ከስራ ኃላፊዎቹ የሚሰጡትን ትእዛዞች የመቀበል፣ በተፈለገው ሰዓትና ቦታ በመገኘት ለመስራት የሚስችል ልምድ፣ ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት
የትምህርት እና ሥራ ልምድ
ለዜና አዘጋጅ፡ ኤም ኤ/ ቢ ኤ ዲግሪ በጋዜጠኝነት፣ ኮሙኒኬሽን፣ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች እና ለ2/4 ዓመታት በፕሬስ፣ በራዲዮ ወይም ቴሌቪዥን በተጠቀሰው የሥራ ዘርፍ የሰራ/የሰራች
አመልካቾች https://forms.gle/8Yp4oduHsTWLKJBy9 ላይ መረጃዎቻቸውን በጣቢያው የቅጥር ማመልከቻ ላይ መሙላት ይኖርባቸዋል። እስከ ግንቦት 10/2013 ዓ.ም. ድረስ የሚቀርቡ ማመልከቻዎች ብቻ ተቀባይነት ይኖራቸዋል።
#other
@Teamworkonejobvacancy
@EthioUrgentJob
Job Title: ከፍተኛ ሪፖርተር
Company: Fiqttor Trading S.C (Verified )
Job Type: Permanent
Description: ዜናና ወቅታዊ ፕሮግራሞችን ከጽንሰት(ኮንሰፕሽን) ወይም ማቀድ አንስቶ መረጃ መሰብሰብ፣ ማደራጀትና አርትኦት በመፈጸም ለስርጭት ብቁ የማድረግ አቅም
- ዜናን በንባብ የማቅረብ፣ ትንታኔን በቴሌቪዥን መስኮት ተገኝቶ የማቅረብ ብቃት
- የዜናና ወቅታዊ ስራዎችን ለማስፈጸም የሚስያስችል የማስተባበርና የመምራት ብቃት
- ዋና አዘጋጁ በማይኖርበትም ግዜ ጭምር ሙሉ ኃላፊነት ወስዶ የዜናና ወቅታዊ ዝግጅቶች ተቀመጠላቸውን የጥራት ደረጃና የተቋሙን የኤዲቶሪያል መመሪያ በጠበቀ መልኩ ለሥር ጭት እንዲበቁ የማድረግ ብቃት
- እቅዶችን የማመንጨት፣ የመነጩ እቅዶችን የመረዳት፣ ለትግበራውም በንቃትና በብቃት የመሳተፍ ልምድ ያለው
- የዜና ክፍል የስራ ባህሪን በመረዳት ከስራ ኃላፊዎቹ የሚሰጡትን ትእዛዞች የመቀበል፣ በተፈለገው ሰዓትና ቦታ በመገኘት ለመስራት የሚስችል ልምድ፣ ተነሳሽነትና ቁርጠኝነት
የትምህርት እና ሥራ ልምድ
ለዜና አዘጋጅ፡ ኤም ኤ/ ቢ ኤ ዲግሪ በጋዜጠኝነት፣ ኮሙኒኬሽን፣ ቋንቋና ሥነ ጽሑፍ ወይም ተመሳሳይ የትምህርት ዘርፍ የተመረቀ/ች እና ለ2/4 ዓመታት በፕሬስ፣ በራዲዮ ወይም ቴሌቪዥን በተጠቀሰው የሥራ ዘርፍ የሰራ/የሰራች
አመልካቾች https://forms.gle/8Yp4oduHsTWLKJBy9 ላይ መረጃዎቻቸውን በጣቢያው የቅጥር ማመልከቻ ላይ መሙላት ይኖርባቸዋል። እስከ ግንቦት 10/2013 ዓ.ም. ድረስ የሚቀርቡ ማመልከቻዎች ብቻ ተቀባይነት ይኖራቸዋል።
#other
@Teamworkonejobvacancy
@EthioUrgentJob