"ሲሆን ተከናነብ፤ ሳይሆንም አጣፋው፣ መታጠቅ አይሆንም ለእንዳተ ያለሰው፣ እንዴት ያለ ሩቅ ነው ጭንቅ ያለ መንገድ፣ አሻቅቦ ወጥቶ አቆልቁሎ መውረድ፣" 11.5K viewsTadele Tibebu, 17:04