Get Mystery Box with random crypto!

Swa Jemo 1-4

የቴሌግራም ቻናል አርማ swaop — Swa Jemo 1-4 S
የቴሌግራም ቻናል አርማ swaop — Swa Jemo 1-4
የሰርጥ አድራሻ: @swaop
ምድቦች: ያልተመደበ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 1.71K
የሰርጥ መግለጫ

Swa./Jemo 1-4

Ratings & Reviews

2.00

2 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

0

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-06-06 15:44:35 የፈተና ሰዓት ጠዋት 2:30 ከ3ተኛ እስከ 5ተኛ ክፍሎች ትፈተናላችሁ።
ከሰዓት 7:00 ስዓት ከ6ተኛ እስከ 12ተኛ ክፍል ትፈተናላችሁ። መልካም ጥናት ።መልካም ውጤት።
1.2K viewsEdegilegn Kebedom, 12:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-06 15:44:35 የ3 ዙር የፈተና ቦታ ቀበና አካባቢ በሚገኘው በኮከበ ፅበሀ ት/ቤት
1.2K viewsEdegilegn Kebedom, 12:44
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-02 12:47:11
ሳውዝ ዌስት አካዳሚ በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት 200 ሺ ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ፡፡

የአካዳሚው ማነጅንግ ዳይሬክተር አቶ ከፍያለው ከተማ በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት ድጋፉ በትምህርት ቤቱ እየተንቀሳቀሱ ካሉ ተጓዳኝ ትምህርቶች መካከል የበጎ አድራጎት ክበብን በማጠናከር የተሰበሰበ ነው ብለዋል ፡፡

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ አቶ መዝገቡ ቢያዝን በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት አካዳሚው ላበረከተው የገንዘብ ድጋፍ ምስጋና አቀርበዋል፡፡

በድጋፍ ርክክቡ ወቅት አቶ መዝገቡ እንደተናገሩት የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት የስራ አጋርነትን በሚፈለገው ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ አስረድተዋል፡፡

ድጋፉም በተለያዩ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት ለወደሙ ትምህርት ተቋማትን መልሶ ግንባታ ይውላል ብለዋል አቶ መዝገቡ፡፡
1.4K viewsEdegilegn Kebedom, 09:47
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-06-02 12:02:51
ሳውዝ ዌስት አካዳሚ በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት 200 ሺ ብር የገንዘብ ድጋፍ አበረከተ፡፡

የአካዳሚው ማነጅንግ ዳይሬክተር አቶ ከፍያለው ከተማ በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት ድጋፉ በትምህርት ቤቱ እየተንቀሳቀሱ ካሉ ተጓዳኝ ትምህርቶች መካከል የበጎ አድራጎት ክበብን በማጠናከር የተሰበሰበ ነው ብለዋል ፡፡

በሚኒስቴር መ/ቤቱ የስትራቴጂክ ጉዳዮች ሥራ አስፈፃሚ አቶ መዝገቡ ቢያዝን በጦርነት ምክንያት የወደሙ ትምህርት ቤቶችን መልሶ ለመገንባት አካዳሚው ላበረከተው የገንዘብ ድጋፍ ምስጋና አቀርበዋል፡፡

በድጋፍ ርክክቡ ወቅት አቶ መዝገቡ እንደተናገሩት የመንግስትና የግል ትምህርት ተቋማት የስራ አጋርነትን በሚፈለገው ደረጃ ለማሳደግ በትኩረት እንደሚሰራ አስረድተዋል፡፡

ድጋፉም በተለያዩ ክልሎች በጦርነቱ ምክንያት ለወደሙ ትምህርት ተቋማትን መልሶ ግንባታ ይውላል ብለዋል አቶ መዝገቡ፡፡
1.4K viewsEdegilegn Kebedom, 09:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 09:26:08
4.3K viewsMT, 06:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 09:24:03
4.3K viewsMT, 06:24
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-05-04 09:23:57 ከ 3 - 12 ላሉ የማትስ ኦሎምፒያድ ፈተና ተፈታኞች ፤ የአንደኛውን ዙር ፈተና ተፈትናችሁ ወደ ቀጣዩ ዙር ስላለፋችሁ ግንቦት 6፣ 2014 ዓ.ም ለሚደረገው 2ኛ ዙር ውድድር ከምዕራፍ 1 - 4 ያለውን የመንግሰት መፅሐፍ በማንበብ እራሳችሁን አዘጋጁ።
4.0K viewsMT, 06:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-04-08 19:59:14 ቀን 26 /7/2014 ዓ.ም

የሳይንስና የሒሳብ ፈጠራ እንዲሁም የስነ-ጹሁፍና የስነ-ጥበብ ስራዎች ውድድር ተካሄደ::

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ጀሞ ትምህርት ጽ/ቤት ስር በሚገኙ የመንግስትና የግል የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤቶች መካከል የሳይንስና የሒሳብ ፈጠራ እንዲሁም የስነ-ጹሁፍና የስነ-ጥበብ ስራዎች ውድድር ተካሄዳል፡፡

በውድድሩ ላይ ተማሪዎች በርካታ የሳይንስና ሒሳብ ፈጠራ እንዲሁም የስነ -ጹሁፍና የስነ-ጥበብ ስራዎችቻቸውን በማቅረብ ገለፃ አድርገዋል፡፡

በውድድሩ መጨረሻም ላይ በሳይንስና ሒሳብ ፈጠራ ስራዎች:-

1ኛ. አቡነ ጎርጎርዮስ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት
2ኛ.ስኩል ኦፍ ሪደምሽን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
3ኛ.ሳውዝዌስት የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት የዋንጫና የሰርፍተኬት ተሸላሚ ሲሆኑ

በስነ-ጹሁፍና ሰነ-ጥበብ ዘርፍ ስራዎች :-

1ኛ.ማርክ ዩዝ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
2ኛ.አቡነ ጎርጎርዮስ የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት
3ኛ.ስኩል ኦፍ ሪደምሽን የመጀመሪያ ደረጃ ት/ቤት በመሆን የዋንጫና የሰርፍተኬት ተሸላሚ በመሆን ውድድሩ ተጠናቋል


መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት ማሰፈንጠሪያዎቹን ይጫኑ!
You Tube:


Telegram ፡ https://t.me/wwwAddisAbabaeducationbureau
Twitter ፡ https://twitter.com/aacaebc
Face book: https://www.facebook.com/aacityeducationcommunication
Blog: - http://www.aacaebc.wordpress.com/
Website: - aaceb.gov.et
Email;- aacaebc@gmail.com
Instagram: - https://www.instagram.com/aacaeb/
2.3K viewsEdegilegn Kebedom, 16:59
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-02-28 10:36:31
2.5K viewsEdegilegn Kebedom, 07:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ