ከጊዮርጊስ ጎን የምናሳይበት ታሪካዊ አጋጣሚ! በባህርዳርኢንተርናሽናልስታዲየም ተገኝተው ቅዱስ ጊዮርጊስ ከሱዳኑ አልሂላል የሚያደርገውን ጨዋታ በሜዳ ተገኝተው መደገፍ ባይችሉ ክለቦን በዚ መልክ ለማገዝ ግን ምቹ ሁኔታ ተፈጥሯል ። "ባለሜዳ ነን ፥ ባለሜዳ ከመሆን ጥቅሞች አንዱ ደግሞ የስቴድየም ገቢ ማግኘት ነው፡፡ ስለዚህም በእለቱ በቦታው ተገኝቼ ክለቤን ባልደግፍም ክለቤ ማግኘት ያለበትን የሜዳ ገቢ እንዲያገኝ የመግቢያ ትኬቱን ግን እገዛለሁ"፡፡ በሚል ሀሳብ ተነስተው ከነሐሴ 23 ,2014ዓ.ምጀምሮከዳሽን ባንክ እና በቴሌግራም @AmoleDashenBot በመግዛት አጋርነታቸውን ያሳያሉ። የትኬት ዋጋ ዝርዝር የክብር 1,000ብር የቤተሰብ 500 ብር የጓደኝነት 200 ብር የግል ደረጃ 100 ብር ትኬቶቹ ለእስቴዲየም መግቢያ አያገለግሉም አንድ ሰው የፈለገውን ያህል መጠን መግዛት ይችላል በድርጅትም ሆነ በቤተሰብ መግዛት ይቻላል ውስን ትኬቶች ብቻ ስላሉ አሁኑኑ ይቁረጡ::ቲኬቶችን በሁሉም የዳሽን ባንክ ቅርጫፎች አሞሌ መተግበሪያና ቴሌግራም ቦት ይገኛሉ ! https://t.me/AmoleDashenBot @St_Georgefc @St_Georgefc የቅዱስጊዮርጊሳውያን ድምፅ THE VOICE OF ST.GEORGEFANS 722 viewsᗞ_ᗩ_Ꮐ_Ꮖ , 18:21