Get Mystery Box with random crypto!

በርካታ የአፍሪካ ክለቦች በክለባችን ድንቁ አጥቂ እስማኤል ኦሮ አጎሮ ላይ አይናቸውን እንዳነጣጠሩና | ST.GEORGE FC™🇪🇹

በርካታ የአፍሪካ ክለቦች በክለባችን ድንቁ አጥቂ እስማኤል ኦሮ አጎሮ ላይ አይናቸውን እንዳነጣጠሩና ሊያስፈርሙትም እንደሚፈልጉ እየሰማን እንገኛለን።

አጎሮ በበኩሉ ከጊዮርጊስ ጋር ደስተኛ እንደሆነ እና ከክለባችን ጋርም በቀጣይ በአፍሪካ መድረክ ረጅም ርቀት መጓዝን እንደሚፈልግ እንዲሁም ጊዮርጊስ ላይ ጥሩ ጊዜ እያሳለፈ እንደሚገኝ ተናግሯል።

@St_Georgefc
@St_Georgefc

የቅዱስ ጊዮርጊሳውያን ድምፅ
THE VOICE OF ST.GEORGE FANS