ኪራን ቲየርኒ ሀገሩ ስኮትላንድ ነገ ከዩክሬን ጋር ከምታደርገው ጨዋታ ውጪ ሆኗል። የአርሰናሉ ተከላካይ ቅዳሜ ምሽት ስኮትላንድ ከአየርላንድ ሪፐብሊክ ጋር ባደረገው ጨዋታ በመጀመሪያው አጋማሽ ጉዳት አጋጥሞት ተቀይሮ መውጣቱ አይዘነጋም ። @SportEthiopia1 @SportEthiopia1 8.5K views𝔸𝕓𝕖 Esuba, edited 07:45