አዲስ ወደ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የተመደባቹ ሙስሊም ተማሪዎች በሙሉ:— አሰላሙአለይኩም ወራህመቱላሂ ወበረካቱህ እደሚታወቀው ዩኒቨርሲቲያችን ግንቦት 01 እና 02 መጥራቱ ይታወቃል ስለዚህ ወደ ግቢ ስትመጡ ያለምንም መንገላታት ለመቀበል ሙስሊም ተማሪዎች ሙሉ ዝግጅታቸውን አጠናቀው እናንተን በጉጉት እየጠበቁ ነው። በነዚህ ስልክ ቁጥሮች ወንድሞች እና እህቶችን ማግኝት ትችላላቹ ዐሚር +251900947983 አብደልከሪም 0938090001 ዘያድ +251931293779 በእህቶች በኩል እንዳትወዛገቡ በ እነኝህ ስልክ ቁጥሮች እንዲቀበሏቹ ማናገር ትችላላችሁ ሀለውያ +251919285893 ሶፊያ +251919075050 ሀድራ +251987016289 ስለየትኛውም መረጃ ትብብር ለምትፈልጉ ወንድም እና እህቶች በነዚህ ስልክ ቁጥር ደውሉ። የ ቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ ሙስሊም ተማሪዎች ጀምዓ 838 views21:18