ክሪስቶፈር ንኩንኩ በ2023 ክረምት ወደ ቼልሲ ለመግባት ቅድመ ኮንትራት ፈርሟል። ቼልሲዎች ለ24 አመቱ ተጫዋች ከ60 ሚሊየን ፓውንድ በላይ ለመክፈል ቃል ገብተዋል። ምንጭ ፦ David_Ornstein @SkySport_Ethiopia @SkySport_Ethiopia 8.2K views𝔸𝕓𝕖 Esuba, edited 07:40