በሁለት ቀናት 50 ጋብቻ ፈረሰ። በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነቶች መረጃና ምዝገባ ኤጀንሲ ሁለት ቀናት ብቻ 50 ህጋዊ ጋብቻ በፍቺ ተጠናቀቀ። በከተማ ደረጃ ከሰጣቸው አገልግሎቶች በዝርዝር የተቀመጠው አሃዝ በሁለት ቀናት የተከናወነ ፍቺ ሲሆን ምክንያቶች አልተገለጹም። 1.3K viewsAnt B, 13:22