ሰበር ብሔራዊ ባንክ የሀዋላ ሥራ ላይ ተሰማርተዋል ያላቸውን የ392 ግለሰቦች የባንክ ሂሳብ አገደ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በሕገወጥ የሀዋላ ሥራ ላይ ተሰማርተዋል ብሎ የጠረጠራቸውን 392 ግለሰቦች የባንክ ሂሳብ ማገዱን ዛሬ አስታወቀ። የብሔራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ(ዶ/ር) ዛሬ መስከረም 27 ቀን 2015 ዓም እንዳስታወቁት፣ ተጠርጣሪዎቹ የባንክ ሂሳቸው ታግዶ ምርመራ እየተደረገ መሆኑን ገልጸዋል። ሪፖርተር 2.2K viewsAnteneh Babanto, 09:26