ሁሉም የ አብን ማስተባበሪ ፅ/ቤቶች ከሊቀመንበሩ ጀምሮ ያሉትን ሁሉም ስራ አስፈፃሚዎችን በአዲስ ለመተካት ለምርጫ ቦርድ የሚገባ የድምፅ ማሰባሰብ ስራ እየሰሩ ነው። ይህ በጣም የሚበረታታና ጥሩ ስራ ነው የ መላው አማራ ህዝብ የሆነን ድርጆት የተሰጣቸውን ሀላፊነት ወደ ጎን ትተው ለግል ጥቅማቸው ብለው ድርጅቱን ለማፍረስ የሚዳድሩት ነቅርሳወችን ተነቅለው መጣል አለባቸው። @shewapress 11.9K views06:12