Get Mystery Box with random crypto!

ትራምፕ መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ ወዲህ የመጀመሪያ ንግግር አድርገዋል:: ዶናናድ ት | ሸገር jobs

ትራምፕ መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ ወዲህ የመጀመሪያ ንግግር አድርገዋል:: ዶናናድ ትራምፕ ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን “የአሜሪካ ጠላት ነው” አሉ

የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ
ጆ ባይደን “ጽንፈኛ” ያሏቸውን ዶናልድ ትራምፕን እና ደጋፊዎቻቸውን ማስጠንቀቀቸው ይታወሳል

የአሜሪካ የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ በስልጣን ላይ ያሉት ፕሬዝዳንት ጆ ባይደን “የአሜሪካ ጠላት ናቸው” ማለታቸው ተደምጧል።

ዶናልድ ትራምፕ በፎሎሪዳ የሚገኘው መኖሪያ ቤታቸው በኤፍ.ቢ.አይ ከተበረበረ በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ ለደጋፊዎቻቸው ንግግር አድርገዋል።

ትራምፕ በፔንሲልቫኒያ በተሰበሰቡ በሺዎች ለሚቆጠሩ ደጋፊዎቻቸው ባደረጉት ንግግር “የመኖሪያ ቤት ብርበራው በአሜሪካ ታሪክ ታይቶ የማይታወቅ ስልጣንን ያለአግባብ መጠቀም ነው” ብለዋል።

የ76 ዓመቱ ዶናልድ ትራምፕ ሁለት ሰዓት በፈጀው ንግግራቸው በአብዛኛው በመኖሪያ ቤታቸው የተደረገውን ብርበራ በመተቸት የተጠናቀቀ ሲሆን፤ በኋላ ላይ የዴሞካራት ተቀናቃኛቸው የሆኑትን ጆ ባይደንን ወደ መተቸት ተመልሰዋል።

በንግግራቸውም በ2020 የተደረገው ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ መጭበርበሩን እና አሸናፊነትን እንደነጠቁ መናገራቸውም ተሰምቷል።
#ArifNeger

#Ethiopia #Ethiopiannews #ዜና #News

ለፈጣን መረጃዎች
ዩትዩብ: https://youtube.com/c/Addisnegertop10

ቲክቶክ: https://www.tiktok.com/@arifneger24

ኢንስታግራም: https://www.instagram.com/Arifneger

ቴሌግራም: https://t.me/arifnegermedia

ፌስቡክ፡ https://www.facebook.com/Arifnegermedia/

አብራችሁን ስለሆናችሁ እናመሰግናለን!