ከወር በኋላ መንግስት ይመሰረታል ተባለ ከወር በኋላ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም አዲስ መንግስት እንደሚመሰረት የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አስታወቀ፡፡ ምክር ቤቱ ስድስተኛው ዙር የመንግስት ምስረታ መስከረም 24 ቀን 2014 ዓ.ም ይካሄዳል ብሏል። ሰኔ 2014 የተካሄደውን 6ኛ ሃገር አቀፍ ምርጫ ብልጽግና ፓርቲ ማሸነፉን ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መግለጹ ይታወሳል፡፡ @shegernewsbot @shegernewsETH 19.0K viewsedited 16:55