" ዩናይትድን በመቀላቀሌ ደስተኛ ነኝ "
የ ማንችስተር ዩናይትዱ ጀርመናዊው አዲሱ ጊዜያዊ አሰልጣኝ ራልፍ ራኚክ በይፋ በቀያዮቹ ሰይጣኞቹ ከተሾሙ በኋላ ደስተኛ መሆናቸውን ገልፀዋል።
" ማንችስተር ዩናይትድን በመቀላቀሌ ደስተኛ ነኝ ፤ ትኩረቴን ሙሉ ለሙሉ በውድድር አመቱ ላይ አድርጋለሁ ።
የ ቡድን ስብስቡ በ ባለ ተሰጥኦ ተጫዋቾች እና ወጣት ተጫዋቾች የተሞላ ነው " ሲሉ ራልፍ ራኚክ ገልፀዋል ።
https://t.me/dark2_sport https://t.me/dark2_sport