እምነት! ወዳጄ ልፋትህ መና የሚቀር ከመሰለህ ተሸውደሀል፤ ፀሎትህ ደመና ላይ የሚንሳፈፍ ከመሰለህ የፈጣሪ አሰራር አልገባህም ማለት ነው። ከጠየክ የማይሰጥህ ነገር የለም፤ ወዳጄ ተስፋ ቆርጠህ ልታቆም ስትል ይሄንን ሀሳብ አስታውስ አንተ ስትጨርስ እሱ ይጀምራል! ከልፋት በኋላ ደስታ....ከመጨነቅ በኋላ እርካታ እንዳለ አማኞች ምስክር ናቸው! የሚገርም ምሽት ተመኘንላችሁ @sewnet_et የእናንተው ምርጥ ጓደኛ! 3.7K viewsJohn ㋛︎, edited 20:25