ይህን ያውቁ ነበር ክፍል ስምንት ፍትሐ ነገስት ፱፻፵ ስድስተኛ ፡ ምዕራፍ ፡ ጋብቻ ፡ ስለሚፈርስበት፡ ይናገራል ። ጋብቻ ፡ በሦስት ፡ ነገሮች ፡ ይፈር ሳል ። ከእነርሱም ፡ እንዱ ፡ ባልና ፡ ሚስት ፡ ተስማምተው ፡ በእንድነት ፡ ቢመነኩሱ ነው ፡፡ ይህን ያውቁ ነበር? ካላወቁ አሁኑኑ በልብዎ መዝገብ መዝግበው ይያዙ! ዲ/ን ፍቅረ አብ መጠየቂያ @Men_Lerdawobot ሥርዓተ ቤተ ክርስቲያን Tube Subscribe በማድረግ አዳዲስ መረጃ ይከታተሉ! https://www.youtube.com/channel/UCyyw8be1uLS-PdwVLd-zyKw @seratebtkrstian አገልግሎቱን መደገፍ መርዳት ለምትፈልጉ ሃሳብ አስተያየት ጥያቄ ካላችሁ በዚህ በኩል ያናግሩን! @Men_Lerdawobot 464 viewsⒻⓔⓚⓡⓔ 🇦 🇧 🇪, 19:53