Get Mystery Box with random crypto!

አህሉ-ተውሂድ ኢስላሚክ ሴንተር - ሀርቡ

የቴሌግራም ቻናል አርማ sefinetunuh — አህሉ-ተውሂድ ኢስላሚክ ሴንተር - ሀርቡ
የቴሌግራም ቻናል አርማ sefinetunuh — አህሉ-ተውሂድ ኢስላሚክ ሴንተር - ሀርቡ
የሰርጥ አድራሻ: @sefinetunuh
ምድቦች: ሃይማኖት
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 3.16K
የሰርጥ መግለጫ

ይህ ቻናል የሀርቡ ሰለፍዮች ብቸኛው ቻናል ነው።
📌 ‏قال الإمام أحمد بن حنبل - رحمه الله:
✍🏻 «رحم الله عبـدًا قالَ بالحق واتبع الأثر
وتمسك بالسُّنة واقتدى بالصالحين».
☑ طبقات الحنابلة

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

1

2 stars

0

1 stars

1


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2022-10-12 17:40:34 ------



-----
741 viewsراجي رحمة ربه الغفور أبو ياسر السلفي, 14:40
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-12 16:38:57 አዲስ አፕሊኬሽን ተለቀቀ

❝ ፈኑ ተጅዊድ | فن التجويد❞

በኡስታዝ: አቡ ዓብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ

መተግበሪያው የያዘው:-

➛የኪታቡ ሙሉ ደርስ በድምፅ
➛የኪታቡ መትን በ pdf እና
➛ ምርጥ ማስታወሻ መያዣ


በምርጥ ጥራት

https://t.me/almuhajir_app
155 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 13:38
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-12 15:14:47
አዲስ የቂርአት ማስታወቂያ

የኪታቡ ስም፦ ሹሩጡ ላኢላሀ ኢለላህ ወነዋቂዱል ኢስላም
የኪታቡ አዘጋጅ፦ ሸኽ መሀመድ ቢን ሰኢድ ረስላን

በአላህ ፍቃድ ነገ ሀሙስ ከዝሁር ሶላት በኋላ በሳኡዲ ሰአት አቆጣጠር ልክ 2:00 ላይ ይጀመራል። ኪታቡን በማዘጋጀት ጠብቁን

"በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ حفظه الله

➧የኪታቡ pdf ለማግኘት
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8403
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru
38 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 12:14
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-12 12:45:56 አዲስ የቂርአት ማስታወቂያ

የኪታቡ ስም፦ ሹሩጡ ላኢላሀ ኢለላህ ወነዋቂዱል ኢስላም
የኪታቡ አዘጋጅ፦ ሸኽ መሀመድ ቢን ሰኢድ ረስላን

በአላህ ፍቃድ ነገ ሀሙስ ከዝሁር ሶላት በኋላ በሳኡዲ ሰአት አቆጣጠር ልክ 2:00 ላይ ይጀመራል። ኪታቡን በማዘጋጀት ጠብቁን

የኪታቡ pdf ለማግኘት
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8403
37 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 09:45
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-12 11:06:05 አዲስ የቂርአት ፕሮግራም!!


የኪታቡ ርዕስ
➫➫➫➫➫

«የነብዩ ልደት (መውሊድ) በተመለከተ።»

(ክፍል  ➆)


የመጨረሻ ክፍል

በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

የኪታቡ PDF ለማግኘት
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8307
94 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 08:06
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-11 14:58:47 አዲስ የቂርአት ፕሮግራም!!


የኪታቡ ርዕስ
➫➫➫➫➫➫

«የነብዩ ልደት (መውሊድ) በተመለከተ።»

(ክፍል  ➅)


በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

የኪታቡ PDF ለማግኘት
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8307
132 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 11:58
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-11 11:26:01

137 viewsأبو عبيدة, 08:26
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-10 23:02:41 https://t.me/abuabdirehim?livestream=f47bc618bc5521ddd4
141 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 20:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-10 16:32:10 ➧ኢብኑ ተይሚያህ~የሱንናዉ አንበሳ
➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬➬

◉ክፍል  24

ዙህዳቸዉ
    ➺➺➺➺

➲ገና  በልጂነታቸዉ ጀምሮ አላህ በልባቸዉ ዉስጥ ኢኽላስን አስርፆላቸዋል። እኩዮቻቸዉ በብልጭልጭ  መጫወቻ በሚሸወዱበት ግዜ እንኳን  ጌታቸዉን አስበዉ ዱንያን ይፀየፉ  ነበር።

➲ቁርአን ያስተማሯቸዉ ሸይኽ እንድህ ይላሉ፦"የኢብኑ ተይሚያ አባት ልጃቸዉ ቁርአን ሲያቋርጥ የሚቀራ ከሆነ,በየ ወሩ አርባ ድርሀም እንደሚሸለም ንገርልኝ። ይሄ  የዚህ ወር ነዉ ብለዉ አርባ  ድርሀም ሰጡኝተ,በወሩ ስጠዉ። ልጂ ስለሆነ  ተደስቶ ለቁርአን ያለዉ ጉጉት ይጨምራል፣ ትምህርቱንም ይቀጥላል። በየ ወሩም ተመሳሳይ ነገር አለህ በለዉ አሉኝ።

➲ግዜዉ  ሲደርስ ልሰጠዉ ብል ሊቀበል ፍቃደኛ አልሆነም። አለቃዪ! እኔ በቁርአን  ደመወዝ ላልቀበልበት  ለአላህ ቃል ገብቻለሁ" ብሎ አምቢ አለ። ይሄ  የአላህ እንክብካቤ እንጂ ከህፃን የሚከሰት እንዳልሆነ አሰብኩ።

➲ዑመር አልበዛር ረሒመሁላህ ከዚህ ታሪክ ስር እንድህ ይላሉ፦ ሸይኹ እዉነት ብሏል ለደረሰበት ኸይር ሁሉ ያደረሰዉ ኋላ የመጣ ሳይሆን ገና ከህፃንነቱ ያገኘዉ  የአላህ ጥበቃ ነዉ።(አል አዕላም 45)

➲በዘመናችን እንደሳቸዉ ያለ ዛሂድ አልታየም። በቅርብ የሚያዉቃቸዉ ቀርቶ ተራዉ ህዝብ ሳይቀር የሚያምነዉና የሚቀባበለዉ ይህን ነበር። ሲበዛ ትሁት ነበሩ። ደካሞችን ድሀዎችን ያቀረቡ፣ያከብሩና ይንከባከቡ ነበር።ሴት ሆነ ወንድ፣ትልቅ ሆነ ትንሺ፣ ባሪያ ሆነ ነፃ ፣ዓሊም ሆነ መሃይም፣ ከተሜ ሆነ ገጠሬ የጠየቃቸዉን አይሰለቹም፣አያርቁም፣የሚያስከፍቸዉን አይናገሩም።እነሱ እስከሚለዩ ጥለዉ አይሄዱም።

➲አለባበሳቸዉ  አቀማመጣቸዉ፣ አካሄዳቸዉ ከተራዉ ህዝብ በምንም መልኩ የሚለይ አልነበረም።ስለ ዱኒያ ብልጭልጭ፣ገፀታ ስለ ጣፍጭ  ጣዕም፣ስለ ኑሮ አያወሩም፣አይጠይቁም።

➲ይልቁንም ሙሉ ትኩረታቸዉ አኼራን ፍለጋ ነበረ። ቤተሰቦቻቸዉን ራሳቸዉ አስበዉ ካላመጡ በስተቀር  ምግብ አይጠይቁም። የሁል ግዜ ሁኔታቸዉ እንድሁ ነበር ይላሉ ወንድማቸዉ።እኚህ ወንድማቸዉ ልክ ንጉስን እንደሚያከብሩት ነበር ወንድማቸዉን የሚያከብሩት።ልክ እራሳቸዉ ላይ ወፍ ያረፈባቸዉ ይመስል ነበር  ከሳቸዉ ጋር ሲሆኑ የሚያሳዩት መረጋጋት።

➲ሁኔታዉ ይደንቀን ነበር። በልምድ አንድን ሰዉ የዉጭ ሰዉ የሚያከብረዉን ያክል ቤተሰቦቹ አያከብሩትም። ይልቁንም ከፊቱ ዘና ይላሉ።ምነዉ አንተን ልክ በሸይኹ ላይ ድንበር እንደሚያልፍ  ተማሪ አይነት የምናይህ?እያልን እንጠይቀዉ ነበር ይላሉ  አልበዛር።መልሱ ግን እኔ እንድህ እንደምታዩኝ እንድሆን ያስገደደኝ ሌላ ሰዉ የማያየዉ ብዙ ነገር ከሱ ሰለማይ ነዉ ይሉ ነበር።ምን እንደሆነ ሲጠይቁ ግን ለመናገር ፍቃደኛ አይሆኑም። ምክንያቱም ሸይኽ ሸይኽ  እንድህ  አይነት ገዳይ እንድወጣ ፍላጎት እንደሌላቸዉ ስለሚያዉቁ።(አል አዕላም፡55)


➲ለስልጣን  የሚያንጋጥጡም አልነበሩም። ገና ሰላሳ አመት እንኳን ሳይሞላቸዉ የዳኞች  የበላይ ዳኛ፣ልክ እንድሁ የመሻይኾች ሀላፊ እንድሆኑ ተጠይቀዉ ነበረ።ሀላፊነቱ  ሌሎች ሊሸከሙ ይችላሉ ብለዉ ሳይቀበሉት ቀርተዋል።(ዘይል፣4/98)

➲በ700ሂ  ወደ ግብፀ መንግስት ለጂሃድ ቅስቀሳ በሄዱበት ወቅት  እንኳን ከተማሪያቸዉ አጓት ቤት ነዉ ያረፉት። ከመንግስት ደመወዝ እና ስጦታዎች ቢበረከቱም  ለመቀበል ፍቃደኛ አልሆኑም። ከአመታት ቡሀላ  በግብፀ  እስር ቤት በነበሩ ግዜም  መንግስት የሚቀርበዉን ልብስም ጉርስም ሊቀበሉ ፍቃደኛ  አልነበሩም።ከመንግስት ዳርጎት ጋር ጭራሺ  መነካካት አይፈልጉም ነበር።

➲እድሜ ልካቸዉን በግብይት ጉዳይ፣በንግድ፣በግብርና፣በግንባታ፣ ጉዳይ ከሰዉ ጋር ተቀላቅለዉ አያዉቁም።ከአሚርም፣ከሱልጧንም፣ ከነጋዴም ጋር በዚህ ጋር  የተያያዘ ግንኙነት የላቸዉም።ገንዘብ፣ንብረትም፣ ምግብም አያስቀምጡም።እንድህ ነበር  ህይወታቸዉ።

ይቀጥላል ኢንሻ አላህ......................

ከመጀመሪያዉ ለማግኘት
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
t.me/abuUseyminabdurehman/6601
t.me/abuUseyminabdurehman/6601

ወደ ቻናላችን  ይቀላቀሉ ሸር ያድርጉ!
➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘➘
https://t.me/abuUseyminabdurehman
https://t.me/abuUseyminabdurehman
91 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 13:32
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2022-10-10 13:02:26 አዲስ የቂርአት ፕሮግራም!!


የኪታቡ ርዕስ
➫➫➫➫➫➫

«የነብዩ ልደት (መውሊድ) በተመለከተ።»

(ክፍል  ➄)


በአቡ አብዲላህ ኢብኑ ኸይሩ
http://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

የኪታቡ PDF ለማግኘት
https://t.me/Sadik_Ibnu_Heyru/8307
147 viewsاحْرِصْ عَلَى مَا يَنفَعُكَ واسْتَعِنْ بِاللهِ, 10:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ