ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባህርዳር ከነማ ጋር ሰኔ 3 /2015ዓ.ም በነበረው ጨዋታ ላይ የዓመቱን ከፍተኛ የስታዲየም ትኬት ገቢ እንድናገኝ ላደረጋችሁ የትኬት ተቆጣጣሪዎችና ስቴዋርዶች ልባዊ ምስጋና እናቀርባለን ። ከዚህ በተጨማሪ የ1ኛ ማዕረግ ትኬት ገዝታችሁ ቦታ ያላገኛችሁ የክለባችን ደጋፊዎች ጨዋታውን በሌላ ቦታ ሆናችሁ በመታደም ላደረጋችሁልን እገዛና ትብብር ምስጋናችን የላቀ ነው። የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ @SAINTGEORGEFC @SAINTGEORGEFC @SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል ፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን 1.8K views12:57