Get Mystery Box with random crypto!

ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

የቴሌግራም ቻናል አርማ saintgeorgefc — ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
የቴሌግራም ቻናል አርማ saintgeorgefc — ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ
የሰርጥ አድራሻ: @saintgeorgefc
ምድቦች: የልጅ እንክብካቤ
ቋንቋ: አማርኛ
ተመዝጋቢዎች: 13.43K
የሰርጥ መግለጫ

በ1928 የተመሠረተ
፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን✌️
@SAINTGEORGEFC
የመወያያ ግሩፑኑን ለመቀላቀል
@talksanjaw
ለአስተያየት እና ለጥያቄ ⬇️
@SAINTGEORGEFCV_bot

Ratings & Reviews

2.67

3 reviews

Reviews can be left only by registered users. All reviews are moderated by admins.

5 stars

0

4 stars

1

3 stars

0

2 stars

2

1 stars

0


የቅርብ ጊዜ መልዕክቶች

2023-06-13 11:23:14
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

አርማውን ወዳጅ ጨዋ ደጋፊ
ክለቡ ደግሞ ሁሌ አሸናፊ
ይሄ እኮ ነው የማረከን
የሳንጅዬ ያደረገን

ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
184 views08:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 10:36:16
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

ንዝረት

ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

ፎቶ እንጎቻ sport image

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
498 views07:36
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-13 10:05:34
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

ሳንጅዬ የልጅነቴ

ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

ፎቶ Aku

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
627 views07:05
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 15:57:43
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

ክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ ከ ባህርዳር ከነማ ጋር ሰኔ 3 /2015ዓ.ም በነበረው ጨዋታ ላይ የዓመቱን ከፍተኛ የስታዲየም ትኬት ገቢ እንድናገኝ ላደረጋችሁ የትኬት ተቆጣጣሪዎችና ስቴዋርዶች ልባዊ ምስጋና  እናቀርባለን ።

ከዚህ በተጨማሪ የ1ኛ ማዕረግ ትኬት ገዝታችሁ  ቦታ ያላገኛችሁ የክለባችን ደጋፊዎች ጨዋታውን በሌላ ቦታ ሆናችሁ በመታደም  ላደረጋችሁልን እገዛና ትብብር ምስጋናችን የላቀ ነው።

የቅዱስ ጊዮርጊስ ስፖርት ማህበር

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
1.8K views12:57
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-12 10:23:22
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

ጋቶች ፓኖም ዛሬ ልደቱ ነው

መልካም ልደት ጀግናው

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
2.1K views07:23
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 13:03:07
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

አዲስ ሮናልዶ

ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

ፎቶ Aku

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
2.6K viewsedited  10:03
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 11:00:48
ዜና እረፍት

የክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ የልብ ደጋፊ የነበረው ኤልያስ ደምሴ (ማሙሽ) በአደረበት ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቢቆይም በትላንትናው ምሽት ሕይወቱ አልፏል።

የቀብር ስነስርዓትቱም ዛሬ 8:00 ሰዓት ቀጨኔ መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ይፈፀማል!

መኖሪያ ቤታቸው …ጎጃም በረንዳ ይርጋ ሃይሌ ፊትለፊት … አፍሪካ ክሊኒክ ጊቢ

ለቤተሰቦቹ ለወዳጅ ጓደኞቹ በሙሉ መፅናናትን ከልብ እንመኛለን

ነብስ ይማር

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
2.6K viewsedited  08:00
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-11 09:17:44
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

አዉ እርሱን አያችሁት Beni Belay ይባላል በዚህ ዓመት በ 2240 ደቂቃ 9ኛዉን አሲስት አስመዝግቧል

ቢናችን እንበላዋለን ሳይሆን #እንደጋግመዋለን

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
2.6K viewsedited  06:17
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 19:02:53
ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

አለው ደጋፊ የሚያስከብረው
አለው አይዞህ ባይ ጊዜ ማይሽረው

ተጓዥ የሁለቱም ክለብ ደጋፊዎች ሁላችሁም ወደ እየቤታችሁ በሰላም ተመለሱ

ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው

እንበላዋለን

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
1.7K viewsedited  16:02
ክፈት / አስተያየት ይስጡ
2023-06-10 18:27:55 ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ

ሳንጅዬ፣ ለዋንጫ ሩብ ጉዳይ!

1· ፈረሰኞቹ የትክክለኛ ሻምፒዮና ቡድን ቁመናን ይዘው ቀርበዋል። ሻምፒዮን ለመሆን ከሚያስፈልጉ አንኳር ነጥቦች አንዱ በስሌት መጫወት ነው። ከየጨዋታው ምን አይነት ነጥብ እንደምንፈልግ ስሌቱን ጠንቅቆ መስራት ይገባል። የዛሬ ጨዋታ ወሳኝ ጨዋታ ነው። የምንጫወተው በሊጉ ከሚከተለን ቡድን ጋር ነው። ሊጉ የቀረው ሶስት ጨዋታ ነው። ስለዚህ ከጨዋታው አቻ ውጤት ቢመዘገብ መጥፎ አይደለም። እኛም ሆነ ተከታያችን ባለንበት የ5 ነጥብ ልዩነት ላይ ብንቀጥል ጥቁሙ ለቅዱስ ጊዮርጊስ ነው። በዚህ መሰረት የተገኘው አንድ ነጥብ እጅግ አመርቂ ብዬ ብገልፀው ትክክል ነኝ ብዬ አምናለሁ።
·
2· የቅዱስ ጊዮርጊስ ደጋፊዎች የዋንጫን ጣዕም እናውቀዋለን። በምን ወቅት ለክለባችንን ደጀን መሆን እንዳለብን መካሪን አንሻም። ለዚህም የዛሬን ጨዋታ መመልከት በቂ ነው። የሳንጅዬ ደጋፊ ነቅሎ ወደ አዳማ ተጉዟል። ከቡድኑ ጎን ተገኝቷል። ቡድኑን አበረታቷል። የእኛ የደጋፊዎች ፍላጎት የሊጉ ዋንጫን ማንሳት ነው። ለዚህም የዛሬው ውጤት ያለውን ፋይዳ ጠንቅቀን እናውቃለን። ከጨዋታ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ስንመለስ የዘንድሮው የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫ አሸናፊ የሚያደርገንን ወሳኝ 1 ነጥብ ይዘን መሆኑን በማመን ጭምር ነው።
·
3· የቅዱስ ጊዮርጊስ የመጀመሪያ ጎል የልምምድ ሜዳ ጎል ነው። የዚህ አይነት ጎል ከአንድ ጨዋታ በፊት ወላይታ ድቻ ላይ አስቆጥረናል። በዚያም ጨዋታ ላይ ኳሱን በጥራት ያቀበለው ቢንያም በላይ ነው። ልዪነቱ ያስቆጠረው ተጨዋች ነው። በወላይታ ድቻ ጨዋታ ቀን ያስቆጠረው አጎሮ ሲሆን በዛሬው ጨዋታ ደግሞ የግብ አስቆጣሪው ቸርነት ጉግሳ ሆኗል።
·
4· የፈረሰኞቹ የመጀመሪያ አጋማሽ ክፍተት ተሻጋሪ ኳሶችን የሚቆጣጠሩበት መንገድ ነው። በተጨማሪም የቆሙ ኳሶች መከላከል ላይ ግልፅ ክፍተት ይታይ ነበር። በተለይም የሚሻገሩ ኳሶች ላይ የመጀመሪያ ኳስን ማሸነፍ ላይ ግልፅ ክፍተት ነበረብን። በዚህ መነሻነት አንድ ጎል ሲቆጠርብን በተጨማሪም አንድ ኳስ የግባችንን ቋሚ ገጭቶ ሲወጣ ተመልክተናል።
·
5· ፈረሰኞቹ ከኳስ ጋር እና ከኳስ ውጪ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ መልካም ነበር። ከኳስ ውጪ መስመሮችን የሚዘጉበት፣ ኳሶችን የሚያቋርጡበት እና ኳሶችን ለካውንተር ፕሬሲንግ የሚያዘጋጁበት መንገድ ልዩ ነበር። ከኳስ ጋር ሲያጠቁ እና ሽግግራቸው የሚታይ ጥረት ነበረው። በተለይም ሲያጠቁ ለመልሶ ማጥቃት ላለመጋለጥ የሚያደርጉት ዝግጅት እንዳጨበጭብላቸው ያስገድደኛል።
·
6· ቅዱስ ጊዮርጊስ ጎል ሲያስቆጥር ቢንያም በላይ የሚያሳየውን ሰማይ የደረሰ የደስታ አገላለፅ ካየሁ በኋላ ዘወትር የማደርገው ጸሎት ላይ ማስተካከያ አድርጌያለሁ። «ፈጣሪዬ ሆይ፣ ሳንጅዬ ጎል ሲያስቆጥር ቢንያም በላይ የሚደሰተውን እጅግ ለየት ያለ እና የሚታይ ደስታ በህይወቴ ውስጥ አሳየኝ። ወዳጆቼም ሆነ ጠላቶቼ ጉድ ይበሉ።»  :-D
·
7· በቅዱስ ጊዮርጊስ የቡድን ስብስብ እምነቴ ከፍ ያለ ነው። ይህንን ቡድኑ ሲያሸንፍም ሆነ ሲሸነፍ የማንፀባርቀው አቋም መሆኑ ይታወቃል። ይህ ዛሬም ቀጥሏል። ፈረሰኞቹ ወደ ጨዋታ የቀረቡበት መንገድ ትክክል ነው። ጨዋታው የሚፈልገውን ጥንቃቄ በሚገባ ተረድተዋል። ጨዋታው የሚፈልገው የጨዋታ አቀራረብና አተገባበር የአሰልጣኝ ክፍል አባላት በሚገባ አውቀው ቀርበዋል። ፈረሰኞቹ ይህንን የሚተገብሩበት ተነሳሽነት እጅግ መልካም ነው። ለዚህ ሁሉ የተሳካ አቀራረብ እጅ እነሳለሁ።
·
8· ባህርዳር ከነማ ጥሩ ቡድን ነው። ጨዋታን ለመጫወትና ግብ ለማስቆጠር ያላቸው ፍላጎት ደስ ይላል። የሚጫወቱበት መንገድ አይን ያዝ ያደርጋል። ከኳስ ውጪ ያላቸው ሩጫ በተለይም በመስመር በኩል ሁነኛ ብልጫ ማሳያቸው መንገድ ነው። የባህርዳር ችግር አንድ ብቻ ነው። እሱም ለዋንጫ የሚፎካከሩት ከቅዱስ ጊዮርጊስ ጋር ሆነ። ይህ ደግሞ የሚሆን አይደለም።
·
9· አቤል ያለው በከፍታና በዝቅታ ውስጥ ወሳኝነቱን ይዞ የሚጓዝ ፈረሰኛ ነው። የዛሬው ሁለተኛ ጎል ዋጋን ሊጉ ፍፃሜ ላይ ጠንቅቀን እናውቀዋለን።
·
10· የቅዱስ ጊዮርጊስ ተጨዋቾች፣ አሰልጣኞች እና ደጋፊዎች የሚለዩበት አንደኛው ምክንያት ይህ ነው። ሁሉንም ጨዋታ የማሸነፍ ግዴታ እንዳለብን እናምናለን። አቻ አይጥመንም። ይጎመዝዘናል። ይህንን ለመረዳት የዛሬው ጨዋታን ውጤት መመልከት በቂ ነው። በዛሬው ጨዋታ ውጤት ቅር መሰኘት ያለባቸው ባህርዳሮች ናቸው። ሆኖም የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተሰቦችም ደስታችን ሙሉ እንዳልሆነ ታዝበናል። በዘመናት ልዩነት አሸናፊ ያደረገን ዋናው ምስጢር ይህ መሆኑን ለማስመር እወዳለሁ።
·
Via ትሁት ነኝ። ከሚስ ....... ማር ተራ!

ዋንጫ ወዳድ ሳንጃው

እንበላዋለን

#ምንጊዜም_ጊዮርጊስ

@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFC 
@SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል

፩ ክለብ  ፩ ቤተሰብ
ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን
1.9K views15:27
ክፈት / አስተያየት ይስጡ