ዜና እረፍት የክለባችን ቅዱስ ጊዮርጊስ የልብ ደጋፊ የነበረው ኤልያስ ደምሴ (ማሙሽ) በአደረበት ህመም ምክንያት በህክምና ሲረዳ ቢቆይም በትላንትናው ምሽት ሕይወቱ አልፏል። የቀብር ስነስርዓትቱም ዛሬ 8:00 ሰዓት ቀጨኔ መድሃኒያለም ቤተክርስቲያን ይፈፀማል! መኖሪያ ቤታቸው …ጎጃም በረንዳ ይርጋ ሃይሌ ፊትለፊት … አፍሪካ ክሊኒክ ጊቢ ለቤተሰቦቹ ለወዳጅ ጓደኞቹ በሙሉ መፅናናትን ከልብ እንመኛለን ነብስ ይማር @SAINTGEORGEFC @SAINTGEORGEFC @SAINTGEORGEFCV የቪዲዮ ቻናል ፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን 2.6K viewsedited 08:00