ቅ/ጊዮርጊስ የኢትዮጵያ አርማ 65 ደቂቃ ረመዳን ካገባ በሁለት ደቂቃ ልዩነት አጎሮ ሁለተኛ ጎል አስቆጠረ ቅዱስ ጊዮርጊስ 2-0 ወልቂጤ ከነማ ረመዳን 62 አጎሮ 64 እናሸንፋለን በሳንጃው ሙሉ እምነት አለን ድል ለታላቁ ክለባችን #ምንጊዜም_ጊዮርጊስ @SAINTGEORGEFC @SAINTGEORGEFC @SAINTGEORGEFC ፩ ክለብ ፩ ቤተሰብ ሁሌም ስለ ሳንጃው እንዘግባለን... 1.6K viewsedited 16:23