ጥንተ ሰቅለት - መጋቢት 27 : 34 ዓ.ም የዛሬ አንድ ሺሕ ዘጠኝ መቶ ሰባ ሦስት ዓመት በዕለተ አርብ ( 5534 ዓ.ም ) የክብር ባለቤት ጌታችን መድኃኒታችን እየሱስ ክርስቶስ ስለ ዓለም ድህነት በስጋ የተሰቀለበት ቀን ነው። እፎ ሰቀልኩ ካህናተ ይሁዳ ወሌዊ መድኃኒአለም ናዝራዊ ናዝራዊ #መልክዓ-መድኃኒአለም @razielethiopia 1.4K viewsMikiyas, 11:14