2022-07-02 12:37:01
ክርስቶስ
ክርስቶስ የምለው ቃል የብሉይ ቃል ስሆን በአድስ ክዳን ደግሞ #ኢየሱስ ማለት ።
እግዜአብሄር አብ ለእስራኤል አባቶች ከሰትቱ የሚወለድ ዜር ይመጣል ብሎ ተስፋ ሰቶዋቸው ነበረ።
ተስፋው #ለእስራኤል ይበል እንጅ ይህ #ዜር በዋናነት #በኃጢአት የወደቀውን አለም #ለማስተካከል እና #ከእግዚአብሄር ጋር #ለማስታረቅ የምመጣው #ዜር ነበረ።
#በብሉይ የእግዚአብሄርን ሕዝብ የነበሩ #እስራእል #በከርስቶስ እንደነበሩና ይህ #ዜር ይመጣል ብሎ በጉጉትና በብዙ ተስፋ ይጠብቁት እንደነበሩ መጽሐፍ ቅዱስ ይናገራል።
# ኢየሱስ የአድስ ክዳን #ቃል ስሆን #በብሉይ ይመጣል ተብሎ ስነገር የነበረ #ከርስቶስ ማለት ነው።
#ክርስትና የሚባል #እምነት የተጀመረው #እዝ ጋር ነው ።
#ኢየሱስ እርሱ #በብሉይ ነብያት የተነበዩለት; የሰትቱ ዜር; ክርስቶስ ነው በሎ የሚያምን #ክርስትያን ነው።
#የክርስትና መሰረት #ክርስቶስ ስሆን እርሱም #በስጋ ከዳዊት ነገድ የሆነ በቅድስት ድንግል ማርያም የተወለደው #ኢየሱስ ማለት ነው።
የአይሁድ #ሃይማኖት እና #የክርስትና ልዩነት እዝ ጋር ነው ።
የአይሁድ ሃይማኖት #በክርስቶስ ማለትም በሰትቱ ዘር #ተስፋ ማድረግ እና #ማመን ስሆን የዛሬ 2000 አመት በፍት የተወለደው ኢየሱስ #እንደማንኛው ሰው #ከዮሰፍ እና #ከማርያም የተገኘ እንጅ #በመመጽሐፍ ይመጣል ተብሎ በነብያት የተነገረ #ክርስቶስ ማለት አይደለም ብሎ የሚያስተምር ስሆን ።
ክርስትና ግን #ከዛሬ 2000 አመት በፍት የተወለደው #ኢየሱስ እርሱ #ክርስቶስ የሰትቱ #ዜር ነው ብሎ ያስምራል።
የብሉይም ይሁን #የአድስ ክዳን መጸሐፍት የናዝሬቱ #ኢየሱስ እርሱ #ክርስቶስ አንደሆነ ያስተምራሉ።
ለምሳሌ
“ስለዚህ ጌታ ራሱ ምልክት ይሰጣችኋል፤ እነሆ፥ #ድንግል ትፀንሳለች፥ #ወንድ ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም #አማኑኤል ብላ ትጠራዋለች።
በአድስ ክዳን ደግሞ:-
ማቴዎስ 1
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹⁹ እጮኛዋ ዮሴፍም ጻድቅ ሆኖ ሊገልጣት ስላልወደደ በስውር ሊተዋት አሰበ።
²⁰ እርሱ ግን ይህን ሲያስብ፥ እነሆ የጌታ መልአክ በሕልም ታየው፥ እንዲህም አለ፦ የዳዊት ልጅ ዮሴፍ ሆይ፥ ከእርስዋ የተፀነሰው ከመንፈስ ቅዱስ ነውና እጮኛህን ማርያምን ለመውሰድ አትፍራ።
²¹ ልጅም ትወልዳለች፤ እርሱ ሕዝቡን ከኃጢአታቸው ያድናቸዋልና ስሙን ኢየሱስ ትለዋለህ።
²² በነቢይ ከጌታ ዘንድ፦
²³ እነሆ፥ ድንግል ትፀንሳለች ልጅም ትወልዳለች፥ ስሙንም አማኑኤል ይሉታል የተባለው ይፈጸም ዘንድ ይህ ሁሉ ሆኖአል፥ ትርጓሜውም፦ እግዚአብሔር ከእኛ ጋር የሚል ነው።
እነዝ ሁለቱንም #ክፍል አገናኝተን ስናያቸው: የናዝረቱ #ኢየሱስ እርሱ #ክርስቶስ የሰትቱ #ዜር ነብያት ይመጣል ብሎ #የተነበዩለት እንደሆነ እናስተውላለን ።
ስለዝህ #ኢየሱስ እርሱ #ክርስቶስ ነው #ማመንና #አለማመን #የሞት እና #የሕይወት ምርጫ ነው።
ፀጋ ከሁላች ጋር።
https://t.me/qin_menged
40 viewsedited 09:37