የሞት ጥቁር ወተት ~ [ የግጥም መድበል ] ተስፋኹን ከበደ ( ፍራሽ አዳሽ ) "ሰው አምላክ ቢኾንስ? በሐሳብ መቅደሱ ፈጣሪስ ሠው ቢኾን? ሥጋን በመልበሱ ድንቅ ነው! ረቂቅ ፤ ካምላክ መወዳደር ከምድር ላይ ቆሞ ፣ ሰማይ ላይ መንደርደር:: ከጥቁር ሰማይ ሥር . . . በቃል ኀይለ-ብእር ፣ ብርሃንን መልበስ በሕያው ነፍስ ላይ . . . የሞት ጥቁር ወተት ፣ ለዘላለም መቅምስ::" ተስፋኹን ከበደ ( ፍራሽ አዳሽ ) 2013 ዓ.ም ይፋዊ ገፆቻችን @tobiyagitmnbejaz_yetibebmead @tobiyamisrakterefe @misrakterefetobiya 367 views🅢🅞🅛 🅺🅸 Tsebaot, 07:05