Get Mystery Box with random crypto!

ጅቡቲ በሰሜን ኢትዮጲያ ከሕውሐት ጋር የተከሰተውን ግጭት ለመፍታት ከፌደራል መንግስት እና ከሕው | አገልግል

ጅቡቲ
በሰሜን ኢትዮጲያ ከሕውሐት ጋር የተከሰተውን ግጭት ለመፍታት ከፌደራል መንግስት እና ከሕውሐት የተውጣጡ ተደራዳሪዎች ጅቡቲ መግባታቸው ተገልጿል
ከፌደራል መንግስቱ በኩል ሬዲዋን ሁሴን እና ዶ/ር ቴድሮስ ጢሞቲዎስ ሲሆኑ ከሕውሐት በኩል ደግሞ ጌታቸው ረዳ እና ጀነራል ፃድቃን ገ/ትንሳኤ መሆናቸውም ታውቋል

(Wait for Verification)