ጀበሉ ጅማ ደርሷል
ለተወሰኑ ጊዜያት ከሀገር ውጭ የነበረው የታሪካችን ፀሀፊ እና ተራኪ የሆነው ውዱ ወንድማችን ኡስታዝ አህመዲን ጀበል ወደ ሀገር ተመልሷል::
የመጀመሪያ ዚያራውም በትውልድ ቄኤው የአባጂፋር ሀገር ጅማ በሳምንታዊው የደዕዋ ፕሮግራም በታላቁ ሙኒር መስጂድ ይሆናል::
እናም ዛሬ ከጁምዓ መልስ ከመግሪብ እስከ ዒሻ ቆይታችን በታላቁ ሙኒር መስጂድ ከኡስታዝ አህመዲን ጀበል ጋር ይሆናል ኢንሻአላህ!!
ላልሰሙ አሰሙ መግሪብ ሙኒር መስጂድ እንገናኝ!!!