በፀሎት ሁላችንም ተግተን ወደ ፈጣሪያችን እንፀልይ በውጭም በሀገር ውስጥም ያላቹ አባቶች :ምዕመናን :አጠቃላይ የቤተክርስቲያን ልጆች የቤተክርስቲያን አንድነት የሚሰብክ ነገር እንድታስተላልፍ በእግዚአብሔር ስም እንጠይቃለን ምክንያቱም አንዳንድ መልዕክቶች ይበልጥ ቤተክርስቲያን የሚከፋፍሉ አሉና ጥሩን ነገር ብቻ እንድታስተላልፍ ጥሪ እናቀርባለን :: ብፁዕ አብነ አብርሃም የቅዱስ ሲኖዶስ ጠቅላይ ስራ አስኪያጅ @ortodoxtewahedo 1.5K viewsedited 17:43