ድሮ ድሮ እናቶች በልጆቻቸው በጣም ሲበሳጩ እንዲህ ይሉ ነበር " ምናለ አንተን ከምወልድ መኃን ሆኜ በቀረው" ዘንድሮ የልጆች ተራ ሳይሆን አልቀረም! በአባት እንደማዘን፣ እንደማፈር እና እንደመሸማቀቅ የሚያሳዝን ነገር የለም። ጾሙ ከእህል መራብ ብቻ ሆነ @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur 15.3K views18:15