ሰይጣን ጾመኛ ነው በተፈጥሮው መልአክ ነበርና። ሰይጣን ድንግል ነው እንደ ሰው አይጋቡምም አይወልዱምምና። ትህትና ስለሌለው ግን ወደቀ! አንተም ጾመኛም ብትሆን ድንግልም ብትሆን ትህትና ከሌለህ ግን ከሰይጣን እኩል ነህ። "እግዚአብሔር ስለ ንጽሕናው /ድንግልናው/ ከሚመካ ጻድቅ ይልቅ ስለ ዝሙቱ የሚያለቅስ ኃጥያተኛን ይወዳል።" አባ ጊዮርጊስ ዘጋስጫ @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur 15.7K viewsedited 05:48