❖ የድንግል ማርያም ወዳጆች ✞ እንኳን አደረሳችሁ ☞ አስተርዮ _ ቃሉ የግእዝ ቃል ሲሆን ትርጉሙም ፦ መታየት ወይም መገለጥ ማለት ነው፡፡ ጥር 21 ቀን ነፍሷ ከሥጋዋ ተለይቶ በደመና ተነጥቃ ወደ ገነት በመግባት በሰማይና በምድር የተሰጣትን ፀጋና ክብር የገለፀችበት እለት ስለሆነ በዓሉም አስተርዮ ማሪያም ይባላል። ❖ የድንግል ማሪያም ጥበቃ ምልጃዋ አይለያቹ @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur @ortodoxmezmur 19.8K views22:04