በፍትሐ ነገሥቱ መሠረት አንድ ሰው አራስ ቤት ቢገባ ምን ችግር የለውም። መግባት ይችላል። ያ ብቻ | ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ

Picture 1 from ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ 2023-03-24 20:13:06
በፍትሐ ነገሥቱ መሠረት አንድ ሰው አራስ ቤት ቢገባ ምን ችግር የለውም። መግባት ይችላል። ያ ብቻ ሳይሆን ለምሳሌ የአንድ ቄስ ሚስት ዛሬ ብትወልድ፣ ቄሱን ደም ካልነካው ነገ ጠዋት ቤተክርስቲያን ገብቶ መቀደስ ይችላል። በግምት የምትናገሩ ሰዎች አደብ ግዙ። ተሳስታችሁ ሌላ ሰው አታሳስቱ። ምእመናንንም ከእንደነዚህ ዓይነት ሰዎች መራቅ አለባቸው። ትክክለኛውን ትምህርት ከተጠያቂ መምህራን እንማር። የማንም መሰለኝ ማራገፊያ አንሁን።

ፍትሐ ነገሥቱን በደንብ ለመማማር እቅድ ይዘን ነበረ። ነገር ግን ኔትዎርክ ስላልተለቀቀ ሁሉም በአንድነት እንዲማር ይቆይ ስላላችሁኝ። ኔትወርክ እስኪለቀቅ ነው እየጠበቅሁ ያለሁት። ሥርዓተ ቤተክርስቲያን ላይ ደካሞች ስለሆንን በደንብ ለማየት ፍትሐ ነገሥቱን በቴሌግራም ቻናሌ በላይቭ እየተጠያየቅን እንማማራለን።

"በትረ ማርያም አበባው " የፍታነገስታ መምሕር።

ይቀጥላል ...
"ወሊድን በተመለከተ" በሚል እርዕስ።

https://t.me/OrthodoxAmero
https://t.me/OrthodoxAmero
https://t.me/OrthodoxAmero

የፌስ ቡክ ገጽ እንድትከታተሉኝ

https://www.facebook.com/deaconezemarefitsume.keb
ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ

ኦርቶዶክሳዊ አእምሮ

@orthodoxamero
165.52K ተመዝጋቢዎች
ሃይማኖት ምድብ
ዲያቆን ፍፁም ከበደ ሀሳብ ካሎዎት @Fisumkeb YouTube 👇👇👇 https://youtu.be/FvQ26dWWEj4?si=TDOpAAm1yXzAdjWR facebook Link... https://www.facebook.com/deacon...