"ሣህል ወርትዕ ተራከባ ጽድቅ ወሰላም ተሰዐማ ፤ ምሕረትና እውነት ተገናኙ ጽድቅና ሰላም ተስማሙ”
መዝሙር ፹፬/፹፭ ፥፲
Gaarummaanii fi amanamummaan wal in argu, qajeelummaa fi nagaan wal in dhungatu.
faarfannaa 85፥10
በቅዱስ ሲኖዶስ ተወግዘው የተለዩት በቀድሞ ስማቸው እነ አባ ሳዊሮስ በዛሬው ዕለት በጽርሐ መንበረ ፓትርያርክ ተገኝተው የይቅርታ ደብዳቤ አስገቡ ።
https://t.me/OrthodoxAmero
https://t.me/OrthodoxAmero
https://t.me/OrthodoxAmero
የፌስ ቡክ ገጽ
https://www.facebook.com/deaconezemarefitsume.kebede